am_tq/mat/04/07.md

642 B

ለሁለተኛው ፈተና ኢየሱስ ምን መልስ ሰጠው?

ኢየሱስ ጌታ አምላክህን አትፈታተነው ሲል መለሰለት። [4:7]

ሰይጣን ለኢየሱስ ያቀረበው ሦስተኛው ፈተና ምን ነበር?

ኢየሱስ የዓለም መንግሥታት ሁሉ እንዲሰጡት ወድቆ ያመልከው ዘንድ ዲያቢሎስ ፈተነው። [4:8]

ሰይጣን ለኢየሱስ ያቀረበው ሦስተኛው ፈተና ምን ነበር?

ኢየሱስ የዓለም መንግሥታት ሁሉ እንዲሰጡት ወድቆ ያመልከው ዘንድ ዲያቢሎስ ፈተነው። [4:9]