ለሁለተኛው ፈተና ኢየሱስ ምን መልስ ሰጠው?
ኢየሱስ ጌታ አምላክህን አትፈታተነው ሲል መለሰለት። [4:7]
ሰይጣን ለኢየሱስ ያቀረበው ሦስተኛው ፈተና ምን ነበር?
ኢየሱስ የዓለም መንግሥታት ሁሉ እንዲሰጡት ወድቆ ያመልከው ዘንድ ዲያቢሎስ ፈተነው። [4:8]
ሰይጣን ለኢየሱስ ያቀረበው ሦስተኛው ፈተና ምን ነበር?
ኢየሱስ የዓለም መንግሥታት ሁሉ እንዲሰጡት ወድቆ ያመልከው ዘንድ ዲያቢሎስ ፈተነው። [4:9]