am_tq/mat/04/05.md

411 B

ሰይጣን ለኢየሱስ ያቀረበው ሁለተኛው ፈተና ምንድነው?

ኢየሱስ ከቤተ መቅደሱ ራሱን ወደ ታች እንዲጥል ዲያቢሎስ ፈተነው። [4:5]

ሰይጣን ለኢየሱስ ያቀረበው ሁለተኛው ፈተና ምንድነው?

ኢየሱስ ከቤተ መቅደሱ ራሱን ወደ ታች እንዲጥል ዲያቢሎስ ፈተነው። [4:6]