am_tq/mat/02/09.md

273 B

ኢየሱስ በትክክል የት እንደሚወለድ ጠቢባን የተረዱት እንዴት ነበር?

በምሥራቅ የነበረው ኮከብ ኢየሱስ ወደ ነበረበት ቦታ እስከሚቆም ድረስ ከፊታቸው ይሄድ ነበር። [2:9]