am_tq/mat/02/04.md

507 B

የካህናት አለቆችና ጸሐፍት ክርስቶስ የሚወለደው የት እንደ ሆነ እንዴት ዐወቊ?

ክርስቶስ በቤተ ልሔም እንደሚወለድ የተነገረውን ትንቢት ያውቁ ነበር። [2:5]

የካህናት አለቆችና ጸሐፍት ክርስቶስ የሚወለደው የት እንደ ሆነ እንዴት ዐወቊ?

ክርስቶስ በቤተ ልሔም እንደሚወለድ የተነገረውን ትንቢት ያውቁ ነበር። [2:6]