am_tq/mat/01/22.md

381 B

በእነዚህ ክስተቶች የተፈጸመው የብሉይ ኪዳን ትንቢት ምን ይላል?

የብሉይ ኪዳን ትንቢት “ድንግል ወንድ ልጅ እንደምትወልድ እና ስሙንም አማኑኤል እንደሚሉት፣ የስሙም ትርጉም “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው” ማለት እንደሆነ ነው። [1:23]