am_tq/luk/12/16.md

713 B

ኢየሱስ በተናገረው ምሳሌ እርሻው ፍሬያማ የሆነለት ሀብታሙ ሰውዬ ምን ማድረግ ነበር ያሰበው?

ጐተራውን አፍርሶ ሌሎች ሰፋ ያሉ ለመሥራት፣ ከዚያ ዘና ብሎ ለማረፍ፣ ለመብላትና ለመጠጣት፣ ደስ ለመሰኘት ነበር ያሰበው፡፡

ኢየሱስ በተናገረው ምሳሌ እርሻው ፍሬያማ የሆነለት ሀብታሙ ሰውዬ ምን ማድረግ ነበር ያሰበው?

ጐተራውን አፍርሶ ሌሎች ሰፋ ያሉ ለመሥራት፣ ከዚያ ዘና ብሎ ለማረፍ፣ ለመብላትና ለመጠጣት፣ ደስ ለመሰኘት ነበር ያሰበው፡፡