እዚህ ቃሉን የሚሰሙ፣ ውለው አድረው በምድራዊ ሕይወት ጭንቀት፣ በባለጠግነትና ተድላ ደስታ ታንቀው በሚገባ ፍሬ የማያፈሩ ናቸው፡፡
እነዚህ ቃሉን ሰምተው የሚጠብቁት፣ ታግሥውም በመጽናት ፍሬ የሚያፈሩ ናቸው፡፡