am_tq/luk/08/11.md

636 B

በኢየሱስ ምሳሌ መሠረት የተዘራው ዘር ምን ነበር?

ዘሩ የእግዚአብሔር ቃል ነበር፡፡

መንገድ ዳር የወደቀው ዘር ምንድነው፤ ምን ደረሰበት?

እነዚህ ቃሉን የሚሰሙ፤ ግን አምነው እንዳይድኑ ዲያብሎስ መጥቶ ከልባቸው ቃሉን የሚወስድባቸው ናቸው፡፡

ድንጋያማ ቦታ ላይ የወደቀው ዘር ምንድነው፤ ምንስ ሆነ?

እነዚህ ቃሉን በደስታ የሚቀበሉ፤ የመከራ ጊዜ ሲመጣ ግን እምነታቸውን የሚክዱ ናቸው፡፡