am_tq/lev/25/35.md

683 B

ከወገናቸው መካከል ድኻ የሆነውንና ራሱን መርዳት ያልቻለውን ሰው ሕዝቡ እንዴት መያዝ አለባቸው?

ሕዝቡ መርዳት እንጂ፣ ወለድ ከእርሱ መቀበል ወይም በማንኛውም መንገድ እርሱን መጠቀሚያ ማድረግ የለባቸውም፡፡

ከወገናቸው መካከል ድኻ የሆነውንና ራሱን መርዳት ያልቻለውን ሰው ሕዝቡ እንዴት መያዝ አለባቸው?

ሕዝቡ መርዳት እንጂ፣ ወለድ ከእርሱ መቀበል ወይም በማንኛውም መንገድ እርሱን መጠቀሚያ ማድረግ የለባቸውም፡፡