am_tq/lev/17/15.md

548 B

ሞቶ የተገኘውን ወይም አውሬ የዘነጠለውን እንስሳ የበላ ሰው ምን መሆን አለበት?

ሞቶ የተገኘውን ወይም አውሬ የዘነጠለውን እንስሳ የበላ ሰው ልብሱንና አካሉን ማጠብ አለበት፤ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል፡፡

ልብሱን ባያጥብና አካሉንና ባይታጠብ ምን ይሆናል?

ልብሱን ቢያጥብና አካሉንም ባይታጠብ ኀጢአት ሠርቶአልና ይጠየቅበታል፡፡