am_tq/lam/05/19.md

873 B

ስለ የእግዚአብሔር ግዛት እና ዙፋን የተናገሩት ምንድን ነው?

“አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ለዘላለም ትገዛለህ፤ ዙፋንህ ከትውልድ እስከ ትውልድ ይኖራል” ነው ያሉት። [5፡19]

ሕዝቡ እግዚአብሔርን የጠየቁት ምንድን ነው?

እግዚአብሔርን የጠየቁት ለዘላለም ረስቷቸው እንደሆነ እና ወደ እርሱ ይመልሳቸው እንደሆነ ነው። [5፡20]

እግዚአብሔርን የጠየቁት ለዘላለም ረስቷቸው እንደሆነ እና ወደ እርሱ ይመልሳቸው እንደሆነ ነው። [5፡20]

እግዚአብሔርን የጠየቁት ለዘላለም ረስቷቸው እንደሆነ እና ወደ እርሱ ይመልሳቸው እንደሆነ ነው። [5፡21-22]