am_tq/lam/03/55.md

1.0 KiB

ጸሐፊው ጠላቶቹ ሲያድኑት፣ ሕይወቱን በጉድጓድ ውስጥ ሲያጠፉ እና ድንጋይ ሲጭኑበት ያለው ምንድን ነው?

“ጠፍቻለሁ” ነው ያለው። [3፡53]

ጸሐፊው ጠላቶቹ ሲያድኑት፣ ሕይወቱን በጉድጓድ ውስጥ ሲያጠፉ እና ድንጋይ ሲጭኑበት ያለው ምንድን ነው?

“ጠፍቻለሁ” ነው ያለው። [3፡54]

ጸሐፊው እግዚአብሔር እርዳታ ፈልጎ የጮኸውን ጩኸት እንዲሰማለት በመጠየቅ የእግዚአብሔርን ስም በጠራ ጊዜ እግዚአብሔር ያለው ምንድን ነው?

እግዚአብሔር “አትፍራ” ነው ያለው። [3፡55]

ጸሐፊው እግዚአብሔር እርዳታ ፈልጎ የጮኸውን ጩኸት እንዲሰማለት በመጠየቅ የእግዚአብሔርን ስም በጠራ ጊዜ እግዚአብሔር ያለው ምንድን ነው?

እግዚአብሔር “አትፍራ” ነው ያለው። [3፡56]