am_tq/lam/03/40.md

1.0 KiB

ሕዝቡ መንገዳቸውን በመፈተሽ እና በመመርመር ወደ እግዚአብሔር ሲመለከቱ በሰማይ ወዳለው አምላክ መዘርጋት ያለባቸው ምኖቻቸውን ነው?

ሕዝቡ በሰማይ ወዳለው አምላክ መዘርጋት ያለባቸው ልቦቻቸውን እና እጆቻቸውን ነው። [3፡40]

ሕዝቡ መንገዳቸውን በመፈተሽ እና በመመርመር ወደ እግዚአብሔር ሲመለከቱ በሰማይ ወዳለው አምላክ መዘርጋት ያለባቸው ምኖቻቸውን ነው?

ሕዝቡ በሰማይ ወዳለው አምላክ መዘርጋት ያለባቸው ልቦቻቸውን እና እጆቻቸውን ነው። [3፡41]

ሕዝቡ በሚጸልዩበት ወቅት በእግዚአብሔር ላይ ምን እንደ ፈጸሙ ነው አምነው መቀበል ያለባቸው?

በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፁ እና ኀጢአት እንደ ሠሩ አምነው መቀበል አለባቸው። [3፡42-44]