am_tq/jos/22/04.md

683 B

ኢያሱ ለሮቤል ልጆች፥ ለጋድ ልጆች እና ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ምን ብሎ አመሰገናቸው?

ሙሴን እና ኢያሱን እንዳዘዙአቸው ስላደረጉ፥ ወንድሞቻቸውን ስላልተው ነገር ግን ያህዌ አምላክን ለመታዘዝ ስለተጠነቀቁ ኢያሱ አመሰገናቸው። [22:3-4]

ወደ ድንኳኖቻቸው በሚመለሱበት ጊዜ ምንን በተመለከተ እጅግ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ነገራቸው?

ሙሴ ያዘዛቸውን ትእዛዛት እና ሕጎች በጥንቃቄ እንዲፈጽሙ ለእነዚህ ነገዶች ነገራቸው። [22:5-7]