የእሥራኤል ሰዎች በያህዌ ትዕዛዝ መሠረት ለኢያሱ የተምናሴራ ከተማን ሰጡት። [19:50-51]
ያህዌ ለኢያሱ የመማፀኛ ከተሞችን እንዲሰይሙ ለህዝቡ እንዲነግራቸው ነገረው። [19:50-51]