am_tq/jos/13/10.md

434 B

የተቀሩት ሁለት ከግማሽ ነገድ ርስታቸውን የት ተቀብለው ነበር?

የምናሴ ነገድ እኩሌታ፥ የሮቤል እና የጋድ ነገዶች ርስታቸው ከዮርዳኖስ በስተ ምስራቅ ተቀብለው ነበር። [13:8-13]

ሙሴ ርስት ያልሰጠውን አንድ ነገድ የትኘው ነው?

ሙሴ ለሌዊ ነገድ ርስት አልሰጠውም። [13:8-13]