am_tq/jos/11/04.md

688 B

ለኢያቢስ መልዕክት የነገስታቶቹ ምላሽ ምን ነበር?

የኢያቢስ መልዕክት ሲደርሳቸው ሠራዊቶቻቸው በሙሉ በተቀጠረው ጊዜ ወጥተው በማሮን ውኃ አጠገብ ከእሥራኤል ጋር ለመዋጋት ሠፈሩ። [11:4]

ብዛታቸው ምንን ይመስል ነበር?

ብዛታቸው እንደ ባህር አሸዋ ይመስል ነበር። [11:4]

ከፍልሚያው በኋላ ኢያሱ ምን እንደሚያደርግ ያህዌ ነገረው?

ያህዌ የፈረሶቹን ቋንጃ እንደሚቆርጥ እና ሠረገሎቻቸውን እንደሚያቃጥል ለኢያሱ ነገረው። [11:5]