am_tq/jos/10/26.md

353 B

በመቄዳ ዋሻ የተሸሸጉት አምስት ነገስታት ምን ሆኑ?

በዋሻው ውስጥ የተደበቁት አምስቱ ነገስታቶች ወደ ኢያሱ አምጥተው ገደሉዋቸው፥ ፀሐይ እስክትጠልቅ ዛፍ ላይ ሰቀሊአቸው፥ ከዚያም ዋሻ ውስጥ መልሰው ጣሉአቸው። [10:26]