am_tq/job/37/07.md

722 B

እግዚአብሔር ሰዎች ሁሉ ሥራ እንዲያቆሙ የሚያደርገው ለምንድን ነው?

እርሱ የፈጠራቸው ሰዎች የእርሱን ሥራ እንዲያውቁ፥ ሰዎች ሁሉ ሥራቸውን እንዲያቆሙ ያደርጋል። [37:7]

የዱር አውሬዎች ሸሽተው ወደየመሸሸጊያቸው (መኖሪያቸው) የሚገቡት ለምንድን ነው?

የሚሸሸጉት ከሚመጣው ከባድ ዝናብ የተነሳ ነው፡፡ [37:8]

የዱር አውሬዎች ሸሽተው ወደየመሸሸጊያቸው (መኖሪያቸው) የሚገቡት ለምንድን ነው?

የሚሸሸጉት ከሚመጣው ከባድ ዝናብ የተነሳ ነው፡፡ [37:9]