am_tq/job/35/09.md

742 B

ሰዎች ከሚበረታባቸው እጅ እርዳታ ለማግኘት የሚጮኹት ለምንድን ነው?

ሰዎች ጭቈና ሲበዛባቸው ይጮኻሉ፤ [35:9]

ኤሊሁ ሰዎች እውቅና ባይሰጡትም እግዚአብሔር ለሰዎች ምን ማድረጉን ይቀጥላል አለ?

እግዚአብሔር በሌሊት መዝሙር ይሰጣል፣ ያስተምረናል እንዲሁም ጠቢብ ያደርገናል፡፡ [35:11]

ኤሊሁ ሰዎች እውቅና ባይሰጡትም እግዚአብሔር ለሰዎች ምን ማድረጉን ይቀጥላል አለ?

እግዚአብሔር በሌሊት መዝሙር ይሰጣል፣ ያስተምረናል እንዲሁም ጠቢብ ያደርገናል፡፡ [35:11]