ሁሉን የሚችል አምላክ ኢዮብን ገና ባልተለየው ጊዜ የወይራ ዛፎቹም በጭንጫ መሬት ላይ እንኳ ተተክለው እንደ ጐርፍ የሚወርድ ብዙ ዘይት ይሰጡት ነበር። [29:6-7]
ወጣቶች እሱን ሲያዩ በአክብሮት ከፊቱ ገለል ይሉ ነበር፡፡ [29:8]