1.3 KiB
1.3 KiB
ያህዌ ለሠይጣን ኢዮብን በተመለከተ ምን ተናገረ?
እርሱን የመሰለ ታማኝና ደግ ሰው በምድር ላይ አይገኝም፤ እርሱ ከክፋት ሁሉ ርቆ እኔን የሚፈራ ቀጥተኛ ሰው ነው» አለ። [1:8-9]
ሠይጣን እግዚአብሔር ኢዮብን እንዴት ይጠብቀዋል አለ?
እርሱንና ልጆቹን፥ ያለውንም ንብረት ሁሉ በደኅና ስለ ጠበቅህለት፥ የሚሠራውንም ሁሉ ስለ ባረክህለት [1:10]
ሰይጣን ኢዮብ እግዚአብሔርን እንዲክድ የሚያደርገው ነገር ምንድን ነው አለ?
እጅህን ዘርግተህ ያለውን ሁሉ ብታጠፋበት ፊት ለፊት ይሰድብሃል፡፡ [1:11]
ያሕዌ ሠይጣን ምን እንዲያደርግ ሥልጣን ሰጠው?
በኢዮብ ላይ ብቻ አንዳች ጒዳት ሳያደርስ ባለው ሀብት ሁሉ ላይ የፈለግኸውን ማድረግ እንዲችል ፈቃድ ሰጠው። [1:12-13]
መልዕክተኛው ለኢዮብ የሳባ ሰዎች ምን እንዳደረጉ ነገረው?
በኢዮብ ላይ ብቻ አንዳች ጒዳት ሳያደርስ ባለው ሀብት ሁሉ ላይ የፈለግኸውን ማድረግ እንዲችል ፈቃድ ሰጠው። [1:12-13]