am_tq/jhn/15/05.md

583 B

ቅርንጫፎቹ እነማን ናቸው?

እኛ ቅርንጫፎቹ ነን፡፡

ፍሬ ለማፍራት ምን ማድረግ አለብን?

ፍሬ ለማፍራት በእርሱ መኖር አለብን፡፡

በኢየሱስ ካልኖርን ምን ይሆናል?

በኢየሱስ የማይኖር እንደ ቅርንጫፍ ወደ ውጪ ተጥሎ ይደርቃል።

የፈለግነውን ብንለምን እንድናገኝ ምን ማድረግ አለብን?

በኢየሱስ ብንኖር ቃሉም በእኛ ቢኖር የፈለግነውን ብንለምን እናገኛለን።