እንደገና መልሶ ይወስዳት ዘንድ ሕይወቱን የሚሰጥ ስለ ሆነ አብ ኢየሱስን ይወደዋል። ኢየሱስ ይህን ትእዛዝ የተቀበለው ከአባቱ ነው፡፡
የለም! ኢየሱስ ሕይወቱን በፈቃዱ ነው የሚሰጠው፡፡
ኢየሱስ ይህን ትእዛዝ የተቀበለው ከአባቱ ነው፡፡