am_tq/jhn/10/14.md

399 B

ኢየሱስ በዚህ መንጋ ውስጥ ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉትን፤ ካሉትን ምን ይሆናሉ?

ኢየሱስ በዚህ መንጋ ውስጥ ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ፤ እነርሱንም ማምጣት ይገባኛል፤ እነርሱ ድምፄን ይሰማሉ፤ አንድ መንጋም ይሆናሉ፤ እረኛውም አንድ ይሆናል አለ።