ኢየሱስ ይህን ከተናገረ በኃላ ከሽማግሌዎች ጀምሮ ሁሉም አንድ በአንድ ከዚያ ሄዱ፤ ኢየሱስ በመካከል ቆማ ከነበረችው ሴት ጋር ብቻውን ቀረ፡፡
ሂጂ፤ ዳግመኛ ኃጢአት አትሥሪ አላት፡፡