am_tq/jhn/06/60.md

517 B

አብዛኛዎቹ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ስጋውን የመብላትና ደሙን የመጠጣትን የኢየሱስን ትምህርት ሲሰሙ ምን አይነት ምላሽ ሰጡ?

ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎቹ ይህን በሰሙ ጊዜ፥ “ይህ አነጋገር ከባድ ነው፤ ማን ሊቀበለው ይችላል?” አሉ። ከዚያ በኃላ ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎቹ ወደ ኃላ ተመለሱ ከእርሱ ጋርም አብረው አልተጓዙም፡፡