እግዚአብሔር ዓለምን መውደዱን ያሳየው በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው አንድያ ልጁን በመስጠት ነው፡፡
አይደለም፡፡እግዚአብሔር ልጁን የላከው ዓለም በእርሱ ይድን ዘንድ ነው፡፡