am_tq/jer/40/09.md

656 B

ጎዶልያስ ለይሁዳ ሰራዊት አዛዦች እና ወንዶቻቸው ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?

የከለዳዊያንን መኳንንት እና የባቢሎንን ንጉስ ቢያገለግሉ እና በምድሪቱ ቢኖሩ ለእነርሱ መልካም እንደሚሆንላቸው ነገራቸው፡፡

ወይን እንዲተክሉ፣ የበጋ ፍሬ እና ዘይት ያመርቱ ዘንድ፣ጎዶልያስ ለይሁዳ ሰራዊት አዛዦች እና ወንዶቻቸው ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?

ባሉባቸው ከተሞች ውስጥ መኖር እንደሚገባቸው ነገራቸው፡፡