am_tq/jer/36/16.md

570 B

ባሮክ የብራናውን ጥቅልል ካነበበ በኋላ ምን ነገር ሆነ?

ባሮክ ሲያነብ የሰሙ ሰዎች ፈሩ፣ ደግሞም ቃሉን ንጉሱ እንዲሰማ ለማድረግ ወሰኑ፡፡

መኳንንቱ ባሮክ የኤርምስን ቃል በብራናው ጥቅልል ላይ እርሱ እንደጻፈው ሲነግራቸው ምን ምክር ሰጡት?

እርሱ እና ኤርምያስ መደበቅ እንዳለባቸው እና ማንም ሰው የሚገኙበትን ስፍራ ማወቅ እንደሌለበት ነገሩት፡፡