ታላቅ ሊሆን የሚወድድ ማንም ሰው ቢሆን አገልጋይ መሆን እንዳለበት ኢየሱስ ተናገረ። [20:26]
እርሱ የመጣው ሊያገለግል እና ሕይወቱን ለብዙዎች ቤዛ አድርጎ ሊሰጥ መሆኑን ኢየሱስ ተናገረ። [20:28]