840 B
840 B
ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ኢየሱስ ምን እንዲያደርግ ነገረው?
ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ያለውን ሁሉ ሸጦ ለድሆች እንዲሰጥ ኢየሱስ ነገረው። [19:20]
ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ኢየሱስ ምን እንዲያደርግ ነገረው?
ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ያለውን ሁሉ ሸጦ ለድሆች እንዲሰጥ ኢየሱስ ነገረው። [19:21]
ወጣቱ ሰው ያለውን እንዲሸጥ ኢየሱስ የሰጠውን ትእዛዝ እንዴት አድርጎ ምላሽ ሰጠበት?
ወጣቱ ሰው ብዙ ሃብት ስለነበረው እያዘነ ሄደ። [19:22]