am_tq/jdg/19/20.md

840 B

ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ኢየሱስ ምን እንዲያደርግ ነገረው?

ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ያለውን ሁሉ ሸጦ ለድሆች እንዲሰጥ ኢየሱስ ነገረው። [19:20]

ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ኢየሱስ ምን እንዲያደርግ ነገረው?

ትእዛዛትን እንደጠበቀ ሰውዬው በተናገረ ጊዜ፣ ያለውን ሁሉ ሸጦ ለድሆች እንዲሰጥ ኢየሱስ ነገረው። [19:21]

ወጣቱ ሰው ያለውን እንዲሸጥ ኢየሱስ የሰጠውን ትእዛዝ እንዴት አድርጎ ምላሽ ሰጠበት?

ወጣቱ ሰው ብዙ ሃብት ስለነበረው እያዘነ ሄደ። [19:22]