am_tq/jdg/16/06.md

548 B

ያህዌ ቅዱስ እንዲሆን ማንን እንደመረጠ እንዲያሳይ ጥናዎችን እንዲያቀርብ ሙሴ ትዕዛዝ የሰጠው ለማን ነው፣ ደግሞስ በጥናዎቻቸው ምን ያድርጉ አለ?

ቆሬ እና የእርሱ ወገን ሁሉ በማግስቱ ጥናዎቻቸውን እንዲያመጡ እና እሳት እና እጣን እንዲጨምሩባቸው በያህዌም ፊት በማቅረብ ያህዌ ቅዱስ የሆነው ማን እንደሆነ እንዲመርጥ ሙሴ አዘዛቸው፡፡