ስድስተኛው መለከት በተነፋ ጊዜ ዮሐንስ በእግዚአብሔር ፊት ከነበረው ከወርቁ መሠዊያ ድምፅ ሲመጣ ሰማ [9:13]
አራቱ መላእክት ድምፁን በሰሙ ጊዜ የሰዎችን አንድ ሦስተኛ እንዲገድሉ ተፈቱ [9:15]