am_tq/jdg/04/05.md

654 B

ቦዔዝ ለሌላኛው ቅርብ የሥጋ ዘመድ ስለ ምን ተጨማሪ አስፈላጊ ነገር ነገረው?

የአቤሜሌክ ስም በውርስ ውስጥ እንዲቆይ ለማድረግ ሩትን መውሰድ እንዳለበት ነገረው። [4:5]

ከዚህ በኋላ ሌላኛው ቅርብ የሥጋ ዘመድ ምላሽ ምን ነበር?

እርሱም «ይሄን ልቤዠው አልችልም» አለ። [4: 6-7]

ሌላኛው የቅርብ የሥጋ ዘመድ መቤዥት እንደማይችል የተናገረው ለምንድን ነው?

ምክንያቱም የእርሱን ውርስ ሊያበላሽ ይችላል። [4:6-7]