am_tq/jas/04/15.md

782 B

ያዕቆብ ለአማኞች የሚነግራቸው ወደ ፊት ስለሚሆነው ምን እንዲሉ ነው?

ያዕቆብ ለአማኞች የሚነግራቸው፣ ጌታ ቢፈቅድ እንኖርና ይህንን ወይም ያንን እናደርጋለን እንዲሉ ነው [4:15]

ያዕቆብ ስለ ዕቅዶቻቸው ስለሚመኩት፣ ስለ እነዚያ፣ የሚለው ምንድነው?

ያዕቆብ ስለ ዕቅዶቻቸው የሚመኩ እነዚያ ክፋትን ያደርጋሉ ይላል [4:16]

አንድ ሰው መልካም ለማድረግ ቢያውቅ፣ ነገር ግን ባያደርገው ምን ይሆንበታል?

አንድ ሰው መልካም ለማድረግ ቢያውቅ፣ ነገር ግን ባያደርገው ኃጢአት ይሆንበታል [4:17]