am_tq/isa/66/10.md

442 B

ኢየሩሳሌምን የሚወዱ ሁሉ ከእርሷ ጋር ደስ የሚላቸውና ስለ እርሷ ሐሴት የሚያደርጉት ለምንድነው?

ከኢየሩሳሌም ጋር ደስ ይበለን፣ ስለ እርሷም ሐሴትን እናድርግ፤ ትጠባላችሁ፣ ትረካላችሁም፤ በጡቶቿም ትጽናናላችሁ፤ እስክትረኩ ትጠጣላችሁ፣ በክብሯም ብዛት ደስ ይላችኋል