am_tq/isa/45/01.md

573 B

በዚህ ምዕራፍ ውስጥ በጌታ የተቀባው ማነው?

በዚህ ምዕራፍ ውስጥ የእርሱ የተቀባው ቂሮስ መሆኑን እግዚአብሔር አምላክ ይናገራል

እግዚአብሔር አምላክ የቂሮስን እጅ የያዘው ለምንድነው?

ሕዝቦችን በፊቱ ያስገዛለት ዘንድ፣ የነገሥታትን ትጥቅ ያስፈታ ዘንድና በፊቱ ክፍት ሆነው ይቆዩ ዘንድ በሮቹን ሊከፍትለት እግዚአብሔር አምላክ የቂሮስን እጅ ይይዛል