am_tq/isa/44/28.md

405 B

እግዚአብሔር አምላክ ስለ ቂሮስና እርሱ ስለሚያደርገው ነገር ምን ተናገረ?

እግዚአብሔር አምላክ ስለ ቂሮስ፣ "እርሱ እረኛዬ ነው፣ ፈቃዴን ሁሉ ያከናውናል፤ ስለ ኢየሩሳሌምም 'እንደ ገና ትሠራ' ይላል፤ ስለ ቤተ መቅደሱም፣ 'መሠረትህ ይጣል' ይላል" አለ