ጌታ "ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባል፣ በከንፈሮቹም ያከብረኛል፣ ነገር ግን ልቡ ከእኔ የራቀ ነው፡፡ የሚያከብሩኝ ከሰው በተማሩት ትዕዛዝ ነው" አለ
እርሱ የጥበበኞች ጥበብ እንዲጠፋና የአስተዋዮች ማስተዋል እንዲበን ያደርጋል