am_tq/heb/13/12.md

533 B

ኢየሱስ መከራን የት ተቀበለ?

ኢየሱስ ከከተማው መግቢያ ውጪ መከራን ተቀበለ፡፡ (13፡12)

አማኞች ወደየት፣ ለምን መሄድ አለባቸው?

አማኞች የእርሱን ነቀፌታ በመሸከም ወደ ኢየሱስ ወደ እርሱ ከሰፈር ውጪ መሄድ አለባቸው፡፡ (13፡13)

በምትኩ አማኞች ምን ዓይነት ከተማ ይፈልጋሉ?

በምትኩ አማኞች የምትመጣን ከተማ ይፈልጋሉ፡፡ (13፡14)