አማኞች ራሳቸው እንደ ታሰሩ፣ የራሳቸው ሰውነት እየተሰቃየ እንዳለ አድርገው ሊያስቧቸው ይገባል፡፡ (13፡3)
ጋብቻ በሁሉም ዘንድ መከበር አለበት፡፡ (13፡4)
እግዚአብሔር በሴሴኞችና በአመንዝሮች ላይ ይፈርዳል፡፡ (13፡4)