አማኞች አሁን በክርስቶስ ደም አማካይነት ወደ ቅድስተ ቅዱሳን መግባት ይችላሉ፡፡ (10፡19)
የአማኙ ልብ ተረጭቶ ከክፉ ሕሊና ይነፃል፣ ሰውነቱም በንጹህ ወኃ ይታጠባል፡፡ (10፡ 22)