am_tq/heb/02/16.md

532 B

ለኢየሱስ በሁሉ መንገዶች ወንድሞቹን መምሰል ለምን አስፈላጊው ሆነ?

በእግዚአብሔር ነገሮች ሁሉ የሚምርና የታመነ ሊቀ ካህናት ይሆን ዘንድና ለሕዝቡ ኃጢአቶች ይቅርታን ያስገኝ ዘንድ አስፈላጊ ነበር፡፡ (2፡17)

ኢየሱስ የሚፈተኑተን ለምን መርዳት ይችላል?

እርሱ ራሱም ስለተፈተነ ኢየሱስ የሚፈተኑትን መርዳት ይችላል፡፡ (2፡18)