እግዚአብሔር የልጁን ጠላቶች የእግሮቹ መረገጫ እስከሚያደርግለት ድረስ ልጁ በቀኙ እንዲቀመጥ እግዚአብሔር ነገረው፡፡(1፡13)
መላእከቱ ድነትን ለሚወርሱ ክብካቤ ያደርጋሉ፡፡ (1፡14)