am_tq/hag/02/23.md

652 B

እግዚአብሔር ሰማያትን፣ መንግሥታትን እና ምድርን ካናውጦ፣ ከገለበጠና ካጠፋ በኋላ በዚያን ቀን ምን እንደሚከሰት ተናገረ?

እያንዳንዱ ፈረሶችና ፈረሰኞች በወንድማቸው ሰይፍ ይወድቃሉ እግዚአብሔርም ዘሩባቤልን እንደ ባሪያው ይወስደዋል። [2:22]

እግዚአብሔር ዘሩባቤልን እንደ ማተሚያ ቀለበቱ ያደረገው ለምንድን ነው?

እግዚአብሔር እንደ ማተሚያ ቀለበቱ ያደረገው እግዚአብሔር ስለመረጠው ነው። [2:23]