am_tq/gen/49/31.md

395 B

ያዕቆብ ለመቀበር በሚፈልግበት ቦታ ቀደም ሲል የተቀበረበት ማን ነበር?

ቀደም ሲል አብርሃም፣ ሣራ፣ ይስሐቅ፣ ርብቃና ልያ በዚያ ተቀብረው ነበር

ያዕቆብ ለልጆቹ በረከትና መመሪያ ከሰጣቸው በኋላ ምን አደረገ?

ያዕቆብ ሞተ፣ ወደ ወገኖቹም ሄደ