am_tq/gen/47/03.md

484 B

አምስቱ የዮሴፍ ወንድሞች ለፈርዖን የነገሩት ሥራቸው ምን መሆኑን ነበር?

አምስቱ የዮሴፍ ወንድሞች ሥራቸው በጎችን ማርባት መሆኑን ለፈርዖን ነገሩት

ወንድማማቾቹ የተናገሩት በግብፅ ምድር ምን ዓይነት ነዋሪዎች መሆናቸውን ነበር?

ወንድማማቾቹ በግብፅ ምድር ጊዜያዊ ነዋሪዎች መሆናቸውን ተናገሩ