am_tq/gen/46/33.md

300 B

ዮሴፍ ለወንድማማቾቹ የነገራቸው ሥራቸውን አስመልክቶ ለፈርዖን ምን እንዲሉት ነበር?

ወንድማማቾቹ ከልጅነታቸው ጊዜ ጀምሮ ከብት አርቢዎች ስለ መሆናቸው ለፈርዖን መንገር ነበረባቸው