am_tq/gen/39/21.md

618 B

በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ ለዮሴፍ ምን አሳየው?

በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ ለዮሴፍ የቃል ኪዳን ታማኝነቱን አሳየው

የወህኒው ኃላፊ በዮሴፍ ኃላፊነት ሥር እንዲሆን ያደረገው ምንን ነበር?

የወህኒው ኃላፊ እስረኞቹን ሁሉ በዮሴፍ ኃላፊነት ሥር እንዲሆኑ አደረገ

ዮሴፍ ያደረገው ነገር ሁሉ ውጤቱ ምን ነበር? ለምን?

ዮሴፍ የሠራውን ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ አከናወነለት